"ኢትዮጵያ ውስጥ የፅንስ ማቋረጥ/ማስወረድ ሕግ አንዳለ የሚያውቁ ዜጎች 55 ፐርሰንት ያህል ብቻ ናቸው፤ የግንዛቤ ክፍተት አለ" ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ

G Tessema.png

Dr Gizachew Tessema, Associate Professor of Population Health at Curtin University. Credit: G.Tessema

ዶ/ር ግዛቸው ተሰማ፤ በከርቲን ዩኒቨርሲቲ የሕብረተሰብ ጤና ተባባሪ ፕሮፌሰር፤ ፅንስን የማቋረጥ / የማስወረድ አፋላሚ አስባብ ከሆኑት ከሕግ፣ ሃይማኖት፣ ሕክምና፣ ፖለቲካና ሥነ ምግባር አኳያ ነቅሰው ያስረዳሉ።


አንኳሮች
  • የፅንስን ማቋረጥ / ማስወረድ አወዛጋቢነት በሀገረ አሜሪካ
  • የአውስትራሊያ ፅንስን የማቋረጥ / ማስወረድ ድንጋጌዎችና አገልግሎቶች
  • የኢትዮጵያ ፅንስን የማቋረጥ / ማስወረድ ሕጎችና አገልግሎቶች
  • ድኅረ ውርጃ የሚከሰቱ ሥነ ልቦናዊ ተፅዕኖዎች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service