"አዲሱ ዓመት ትኩረታችን፣አንደበታችንና አቅማችን በሙሉ ስለ ግድያና ሞት ሳይሆን፤ስለ ልማትና ዕድገት የምናስብበትና የምንሠራበት እንዲሆን እመኛለሁ" አምባሳደር ሃደራ አበራ

Ambassador Hadera Abera Admasu I.jpg

Hadera Abera Admasu, Ethiopian Ambassador to Australia. Credit: Embassy of Ethiopia, Canberra

በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሃደራ አበራ "በዓሉን በደስታ ለማክበር ስታስቡ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ፤ አገር ቤት የሚገኙ ቤተሰቦቻችሁ ሰላምና ደህንነት እንደሚያሳስባችሁ፤ የትውልድ አገራችሁ ዕጣ ፈንታም እንደሚያስጨንቃችሁ የሚያጠራጥር አይደለም" በማለት የ2016 የአዲስ ዓመት መልዕክታቸውን ለአውስትራሊያ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ አባላት ያስተላልፋሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service