በኢትዮጵያ ከ600 ሺህ በላይ ሰዎች የኤች.አይ.ቪ ቫይረስ በደማቸው ውስጥ እንዳለ ተገለጠ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

ለኢትዮጵያ በየዓመቱ 270 ሚሊየን ኮንደም የሚያስፈልግ ቢሆንም ወደ ሀገር ቤት እየገባ ያለው የኮንደም መጠን ከ90 ሚሊየን ያልበለጠ ነው።


ታካይ ዜናዎች
  • ለኢትዮጵያና ኤርትራ ግንኙነት መሻከር የውጭ ኃይሎች ጣልቃ ገብነት አንዱ ምክንያት ነው መባል
  • የዓለም አቀፍ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ተሸላሚ ኢትዮጵያውያን አትሌቶች
  • የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዓመታዊው የአፍሪካ ሲቪል አቬየሽን ኮሚሽን አሸናፊ መሆን
  • በሕወሓትና ጊዜያዊ አስተዳደሩ መካከል የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት ቁርጠኝነት የለም መባሉ
  • በመቀሌ የተሃድሶ ማዕከል ስልጠና ያጠናቀቁ 320 የመጀመሪያ ዙር የትግራይ ክልል የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ማኅበረሰቡ መቀላቀል
  • የቀድሞው የሰላም ሚኒስትር ደኤታ አቶ ታየ ደንደአ በዋስ ከእሥር እንዲለቀቁ የፍርድ ቤት ውሳኔ ማለፍ
  • የኢትዮጵያ፣ ጂቡቲና የሱዳን ቴሌኮም ኩባንያዎች በጋራ ለመሥራት መምከር
  • የሲሚንቶ ዋጋ በአምራች ፋብሪካዎች እንዲወሰን መወሰን
  • የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን በበጀት እጥረት ምክንያት ከሴካፋ የዞን ማጣሪያ ውድድር መገለል
  • ሴት ልጁን ገድሎ መቃብሯ ላይ ጫት የተከለው አባት የእሥር መቀጮ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service