ከኢትዮጵያ ባንኮች የተሰረቀው የገንዘብ መጠን ከአምናው 1 ቢሊየን ብር ዘንድሮ ወደ 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ከፍ አለ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

የገንዘብ ምንዛሪው ገበያ መር መሆን የሀገሪቱ ጥቅል ምርት ዕድገት በቀጣዮቹ ወራት በሶስት በመቶ እንዲቀንስ፤ የዋጋ ግሽበቱ ከ10 በመቶ በላይ እንዲጨምር እንደሚያደርግ የኢትዮጵያ ኢኮኖሚስቶች ማኅበር አመላከተ


ታካይ ዜናዎች
  • ዓለም አቀፍ የገንዘብ ድርጅት ተጨማሪ 251 ሚሊየን ዶላር የብድር ገንዘብ ለኢትዮጵያ ለመልቀቅ መወሰን
  • በበርካታ ባንኮች ላይ ጫና እየፈጠረ መሆኑ በተደጋጋሚ ሲነገርለት የነበረው የ14 ፐርሰንት ብድር ገደብ ሊነሳ መቃረብ
  • የኬንያና ዑጋንዳ - የኢትዮጵያና ሶማሊያ አሸማጋይነት
  • የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን የዝቅተኛ ደመወዝ ወለል ውሳኔ መዘግየት አሳስቦኛል ማለት
  • የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአምስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ላይ ጥሎት የነበረውን ዕገዳ ማንሳት
  • የኤርትራውያን ከለላ ጠያቂዎች ሠፈራ ከአዲስ አበባ ወደ አፋር
  • የአንድ ኢትዮጵያዊ አማካይ ዓመታዊ የወተት ፍጆታ ከ60 ሊትር የዘለለ አይደለም መባል
  • የቀብር ሥፍራዎችን ወደ መናፈሻነት ቅየራ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service