የተባበሩት መንግሥታት የፀጥታ ምክር ቤት ኢትዮጵያና ሶማሊያ ልዩነታቸው በአስቸኳይ እንዲፈቱ አሳሰበ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ከወርኅ መስከረም አንስቶ ታሳቢ የሚሆን የደመወዝ ጭማሪ አፅድቆ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መራ


ታካይ ዜናዎች
  • የተቀበሩ ፈንጂዎች አምካኝ ድርጅት በኢትዮጵያ ቢሮ ከፈታ
  • የአፍሪካ ሕብረት በወደብና ጉምሩክ የተያዙበት መኪኖቹ እንዲለቀቁ መጠየቅ
  • የኢትዮጵያ መንግሥት ፍርድ ቤቶች ለፖሊስ የሚሰጡት የምርመራ ጊዜ ገደብ ላይ የማሻሻያ አዋጅ ማርቀቅ
  • የቼክ ሪፐብሊክ ኩባንያ ለመንገደኞችና ለጭነት ማጓጓዣ የሚውል ዘመናዊ አንስተኛ አውሮፕላኖችን ለኢትዮጵያ ገበያ የማቅረብ መሰናዶ
  • የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በሊባኖስ የኢትዮጵያውያንን ደህንነት እየተከታተለ መሆኑን መግለጥ
  • የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቤይሩትና ቴሌአቪቭ በረራዎቹን በጊዜያዊነት ማቋረጥ
  • 71 የውጭ ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ የጅምላና ችርቻሮ ንግድ ለማካሔድ ፍላጎት ማሳየትና ለ20 ያህሉ ፈቃድ መሰጠት
  • በእነ ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ ላይ የተጣለው ዕግድ ፀንቶ እንዲቆይ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ መሰጠት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service