ተመድ ኢትዮጵያ ውስጥ በድርቅና በጦርነት ምክንያት ከ20 ሚሊየን በላይ እርዳታ ጠባቂዎች መኖራቸውን አመለከተ

SBS Amharic News Podcast Radio Telescopes.jfif

Credit: SBS Amharic

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቦይንግ 737 X9 ቦይንግ የመንገደኞች አውሮፕላን ግዢ መፈፀሙንና በ2035 ዓመታዊ ገቢውን 25 ቢሊየን እንዲሁም 67 ሚሊየን መንገደኞችን ለማጓጓዝ መወጠኑን አስታወቀ።


ታካይ ዜናዎች
  • የታላቁ ሕዳሴ ግድብ ፕሮጄክት አፈፃፀም ከ95 በመቶ በላይ መድረስ
  • ረቂቅ የሽግግር ፍትሕ በሕዝብ እንዲተች ጥየቃ
  • የፀሐፌ ተውኔት ውድነህ ክፍሌ የክብር ዲፕሎማና ዕውቅና መሰጠት
  • ስምንት ሚሊየን ብር ወሳጅ አጥቶ ለብሔራዊ ሎተሪ መመለስ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service