ኢትዮጵያ ሕፃናት ከትምህርት ገበታ ውጪ ከሆኑባቸው የአፍሪካ ሀገራት መካከል በሁለተኛነት ተጠቀሰች

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ደቡብ አቸፈር ወረዳ አርጌ በተባለች አነስተኛ ከተማ ሰሞኑን በድሮን ጥቃት ሕፃናትን ጨምሮ ከ40 በላይ ሰዎች እንደተገደሉና ከ60 በላይ እንደቆሰሉ ተመለከተ


አንኳሮች
  • ብሔራዊ ባንክ የዲጂታል ክፍያ በQR ኮድ እንዲሆን ትዕዛዝ ማስተላለፍ
  • የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ለክልሉ መምህራን እንዲከፈል የፌዴራል መንግሥቱ የፈቀደለትን የአምስት ወራት ደመወዝ ለሌላ ዓላማ አውሏል በሚል ከስ የተመሠረተበት መሆኑ
  • በአዲስ አበባ በየቀኑ የ18 ጥንዶች ፍቺ መፈፀም
  • የሕክምና ባለሙያዎች ለሚሠሩት የሕክምና ስህተት ምክንያታዊ ማስረጃ ከቀረበ በወንጀል የሚከሰሱበት ረቂቅ ድንጋጌ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቅረብ
  • የፍራንኮ ቫሉታ ሙሉ በሙሉ መታገድ
  • የኬንያ፣ ሞሮኮና የተባበሩ ዓረብ ኢምሬቶች ባንኮች የኢትዮጵያን ገበያ የመቀላቀል መሰናዶ
  • የገዛ ወንድሙን አግቶ ገንዘብ የጠየቀው ግለሰብ ለእሥር መዳረግ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service