በኢትዮጵያ ከ120 ሺህ በላይ ታራሚዎች በማረሚያ ቤት ውስጥ እንደሚገኙና 1400ዎቹ ሕፃናት መሆናቸው ተመለከተ

Amharic HOMELAND REPORT 2024.png

Credit: SBS Amharic

በሀገር ውስጥ ከተለያዩ ተቋማት ከሚመረቁ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች 42 ፐርሰንቱ ሥራ እንደማያገኙ ተገለጠ


ታካይ ዜናዎች
  • ለግል ሠራተኞች የደመወዝ ማስተካከያ የሚደረግበት አቅጣጫ በመንግሥት እንዲሰጥ የኢሠማኮ ማሳሰቢያ
  • የኩርቡክ ወርቅ ማምረቻና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የ12 ዓመታት ስምምነት
  • የኢትዮ ቴሌኮም በቴሌብር ሱፕር ኧፕ አማካይነት ቪዛ መጠቀም የሚያስችል አገልግሎት ይፋ ማድረግ
  • ተቀማጭነታቸው ኢትዮጵያ ውስጥ የሆነ ቀጣናዊና ዓለም አቀፍ ድርጅቶች፤ እንዲሁም ኤምባሲዎችን አክሎ በነዳጅ የሚሠሩ ተሽከርካሪዎች ወደ ሀገር ውስጥ እንዳያስገቡ መታገድ
  • የዜጎችን የኑሮ ሁኔታ አስመልክቶ ትክክለኛ መረጃ የሚሰጥ ብሔራዊ የተቀናጀ የቤተሰብ ጥናት ሊካሔድ መሰናዶ መደረግ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service