"የዘንድሮውን ገና ያከበርነው በታላቅ ደስታና ተስፋ ነው" በአውስትራሊያ የኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን ማኅበረሰብ አባላት

Community Ethiopian Xmas.jpg

Haregewoine Taye (T-L Melbourne), Zewdwe Tesfamariam (L-B Brisbane), and Michael Feleke with his Family (R - Perth). Credit: H.Taye,Z.Tesfamariam, and M.Feleke

ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያን አውስትራሊያ ዓመታዊ ዑደታቸውን ጠብቀው የመጡትን የ2023 / 2015 የፈረንጆችና የማኅበረሰባቸውን በዓለ ገናዎች በፈረቃ አከታትለው አክብረዋል። ወ/ሮ ሐረገወይን ታየ (ከሜልበርን)፣ ወ/ሮ ዘውዴ ተስፋማርያም (ከብሪስበን) እና አቶ ሚካኤል ፈለቀ (ከፐርዝ) የዘንድሮውን የገና በዓል እንደምን ባለ ስሜትና መንፈስ ከቤተሰብና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ጋር እንዳከበሩ ይናገራሉ። በመላው ዓለም ላሉ ኢትዮጵያውያንና ኤርትራውያንም የመልካም ምኞት መልዕክቶቻቸውን ያስተላልፋሉ።


አንኳሮች
  • በዓለ ገና
  • ቤተሰብና ወዳጅ ዘመድ
  • ሐሴትና ተስፋ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service