ለአውስትራሊያ ድምፅ ለፓርላማ ሕዝበ ውሳኔ ድምፅዎ የድጋፍ ነው የተቃውሞ?

Community The Voice.jpg

A general view of Uluru as seen from the designated sunrise viewing area at Uluru. L-R: Selam Tegegn (Perth, WA), Tilaye Tekete (Adelaide, SA), and Addis-Alem Tsegaye (Brisbane, QLD). Credit: Lisa Maree Williams/Getty Images/ Tegegn, Teketel, and Tsegaye

የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች ሕገ መንግሥታዊ ዕውቅናን አግኝተው ቋሚ የድምፅ ለፓርላማ አማካሪ አካል ለማቆም ቅዳሜ ኦክቶበር 14 / ጥቅምት 3 ይሁንታን ለመስጠት ወይም ለመንፈግ አገር አቀፍ ሕዝበ ውሳኔ ይካሔዳል። ኢትዮጵያውያም - አውስትራሊያውያንም በ 'ይሁን ' ወይም 'አይሁን ' ግለ ውሳኔ የሕዝበ ውሳኔ ድምፃቸውን ይሰጣሉ። ወ/ሮ አዲስ ዓለም ፀጋዬ ከኩዊንስላንድ፣ አቶ ጥላዬ ተከተል ከደቡብ አውስትራሊያና ነርስ ሰላም ተገኝ ከምዕራብ አውስትራሊያ የድምፅ ለፓርላማ አተያየትና የሕዝበ ውሳኔ ድምፃቸውን እንደምን ለመስጠት እንደወሰኑ ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የድምፅ ለፓርላማ ፋይዳዎች
  • የይሁን፣ አይሁንና ገና አልወሰንኩም አተያዮች
  • የሕዝበ ውሳኔ ቀን

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service