ሽግግር፤ ከሕዝብ ቤተ መፃሕፍት ወመዘክር ወደ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመፃሕፍት ኤጄንሲ

Emperor Haile-Selassie in his library - 1973. Source: Getty
በዘመነ ቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ የሕዝብ ቤተ መፃሕፍት ወመዘክር ተብሎ ሚያዝያ 27 / 1936 የተመሠረው አገራዊ ቅርስ ወደ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመፃሕፍት ኤጄንሲ ሽግግር፣ ሚና፣ አስተዋፅዖዎችና የሰባት አሠርት ዓመታት በላይ ታሪካዊ ቅኝት።
Share