"ስጋቴ እንዳለፉት ጊዜያት ኢትዮጵያ ውስጥ አንድ እርምጃ ወደፊት ሁለት እርምጃ ወደ ኋላ እንዳይሆን በጣም ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚያስፈልግበት ጊዜ መሆኑ ነው" አበራ የማነ አብ

Abera Yemaneab 2.jpg

Abera Yemane-Ab. Credit: A.Yemaneab

የ"ለውጥ ናፋቂው ሕይወቴ" መጽሐፍ ደራሲ አበራ የማነ፤ የኢዲኃቅን የሰላም ልዑክ ቡድን መርተው በግዮኑ የሰላም ጉባኤ ለመታደም ሳይበቁ እንደምን ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ በቀጥታ ወደ ዘብጥያ እንደወረዱና የኢትዮጵያን ወቅታዊ ጉዳዮች አስመልክተው አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች
  • ከሰላም ልዑክ ቡድን መሪነት ወደ እሥረኝነት
  • ዳግም ስደት
  • ተስፋና ስጋት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service