"ሳላቀርባቸው የሚቀሩ ዘፈኖቼ አይኖሩም" ድምፃዊ አስጌ ዴንዴሾ

Community

Asge Dendesho Source: A.dendesho

ከኮቪድ-19 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ ከአገር ቤት ውጪ የሙዚቃ ዝግጅቱን ለሕዝብ የሚያቀርበው ድምፃዊ አስገኘው አሸኮ / አስጌ ዴንዴሾ ሜልበርን - አውስትራሊያ ገብቷል። የሙዚቃ ዝግጅቱ የሚካሔደው ነገ ቅዳሜ ሜይ 14 / ግንቦት 6 ነው። አዘጋጅዋ ገጣሚና የፊልም ባለሙያ ሄለን ካሳ ስትሆን፣ አዝማሪ እንዳልካቸው የኔሁን (2ፓክ) እና ድምፃዊት ሰብለ ግርማም የየራሳቸውን የሙዚቃ ሥራዎች ያቀርባሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service