"የኦዳ አዋርድ ዕቅድ የኢትዮጵያ የአፍሪካ መድረክነት በፖለቲካ ብቻ የተወሰነ ሳይሆን በኪነ ጥበብ ዘርፍም እንዲሆን ነው" በሻቱ ቶለማርያም

Arts and Entertainment

Beshatu Tolemariam. Source: B.Tolemariam

የኦዳ ሽልማት መሥራች ወ/ሮ በሻቱ ቶለማርያም፤ የኦዳ ሽልማት በዘንድሮው የሽልማት ሥነ ሥርዓት ከአፋን ኦሮሞ ሙዚቃ፣ ፊልምና መጽሐፍ ዘርፎች ውስንነት ወጣ በማለት አገር አቀፍ ለማድረግ የተደረጉ ጥረቶችን፣ ከምሥረታው ጀምሮ ስላበረከታቸው የኪነ ጥበብ ዘርፍ አስተዋፅዖና የወደፊት ትልሙ ይናገራሉ።


አንኳሮች


 

  • የኦዳ ሽልማት ጅማሮና ትግበራ
  • ተግዳሮቶችና ስኬቶች
  • አኅጉራዊ ትልሞች
     

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service