"ኢትዮጵያ የፍልሰትና ሠፈራ ውጤት ናት" ዶ/ር ደረሰ አየናቸው

Deresse1.jpg

Dr Deresse Ayenachew. Credit: D.Ayenachew

ዶ/ር ደረሰ አየናቸው፤ የታሪክ ረዳት ፕሮፌሰር ሲሆኑ፤ በአሁኑ ወቅት በኤይክስ ማርሴል ዩኒቨርሲቲ የመካከለኛ ዘመን የአፍሪካ ቀንድ ጥናትና ምርምር ፕሮግራም ተመራማሪ ናቸው። ሰሞኑን በካምብሪጅ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ለሕትመት ስላበቁት "Dynamics of Mobility & Settlement in Africa" የምርምር መጣጥፋቸው ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የባንቱ ፍልሰት
  • የሰሜንና ደቡብ ኢትዮጵያ ፍልሰቶችና ሠፈራዎች
  • የመካከለኛው ዘመን ስልጣኔና ባሕላዊ ዕሴቶች
  • የጨዋ ሠራዊት የፍልሰትና ሠፈራ ሚና
  • የክርስትናና እስልምና ሃይማኖቶች መስፋፋት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service