"አንድነታችንን እናጠናክር፤ ባሕላችንን ለአውስትራሊያውያን እናስተዋውቅ፤ ብሩህ አዲስ ዓመት" - የደቡብ አውስትራሊያ ኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ መሪዎች

Drs Legesse Garedew and Tesfahun Chanie.jpg

Dr Legesse Garedew, President of the Ethiopian Community Association of South Australia (L), and Dr Tesfahun Chanie Eshetie, Treasurer of the Ethiopian Community Association of South Australia (R). Credit: L.Garedew and TC.Eshetie

ዶ/ር ለገሰ ጋረደው፤ በደቡብ አውስትራሊያ የኢትዮጵያውያን ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንትና ዶ/ር ተስፋሁን ጫኔ በአደላይድ - ደቡብ አውስትራሊያ ቅዳሜ መስከረም 11 / ሴፕቴምበር 21 ስለሚከበረው የአዲስ ዓመት መቀበያ ዝግጅት ይናገራሉ። የማኅበረሰቡ አባላትም በዝግጅቱ ላይ እንዲታደሙ የግብዣ ጥሪያቸውን ያስተላልፋሉ።


አንኳሮች
  • የበዓል ዝግጅት መርሃ ግብር
  • የማኅበረሰብ ማኅበር ምሥረታ ታሪክና ስኬቶች
  • ተግዳሮቶች
  • የአጭርና ረጅም ጊዜያት ትልሞች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service