"እስከ መገንጠል የሚፈቅደው አንቀፅ 39 ሳይወለድ የሞተ አንቀፅ ነው፤ በማንኛውም ዓለም እንዲህ ያለ አስተሳሰብ የለም" ልዑል አስፋወሰን ዓሥራተ ካሣ

Prince AsfaWossen Asrate Kassa II.jpg

Prince Dr Asfa-Wossen Asrate-Kassa, Head of the Amhara Popular Front Diplomatic Relations in Europe. Credit: AWA.Kassa

ልዑል አስፋወሰን ዓሥራተ ካሣ - በአውሮፓ የአማራ ሕብረት ግንባር የዲፕሎማሲ ተጠሪ "መለስ ዜናዊና ኢሕአዴግ የጎሳ ብሔረተኝነትን ድል አድራጊ አደረጉ እንጂ፤ ፅንሰ ሃሳቡ የመጣው እ.አ.አ በ1960ዎቹ የተማሪዎች ንቅናቄ ጊዜ ነው። 'መላ ኢትዮጵያ የብሔር ብሔረሰቦች እሥር ቤት ሆነች ከማለት ይልቅ፤ የመላ ኢትዮጵያ ሕዝብ እሥር ቤት ውስጥ ነው ያለው' ብለው ቢነሱ ኖሮ ዛሬ ያለንበት ሁኔታ ላይ አንደርስም ነበር" ይላሉ። ብሪክስን አስመልክተውም አገራዊ፣ አፍሪካዊና ዓለም አቀፋዊ አተያይ አላቸው።


አንኳሮች
  • የሕገ መንግሥታዊ መሻሻል አሥፈላጊነትና ሂደት
  • ጠንካራ መሠረት ላይ የቆመ አገራዊ የተቋም ግንባታ ወሳኝነት
  • የኢትዮጵያ የ2016 የወደፊት ጉዞ አማራጭ መንገዶች
  • የብሪክስ ፖለቲካዊና ምጣኔ ሃብታዊ የዓለም አቀፍ ሚዛን ተገዳዳሪነትና የኢትዮጵያ አባልነት ፋይዳዎች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service