በኢትዮጵያውያንና ግብፃውያን"ዓባይ ኢትዮጵያን፣ግብፅንና ሱዳንን የሚያስተሳስር ዕትብት ስለሆነ ከፉክክር ይልቅ ትብብር ያሻል"የሚል አቋም ተንፀባርቋል"ዶ/ር ቃለወንጌል ምናለ

Prof Fisseha and Dr Kalewongel.jpg

Prof Dr Fisseha-Tsion Mengistu (L) and Dr Kalewongel Minale (R) are the International Centre for the Horn of Africa (ICHA) founders. Credit: FT.Mengistu and KW.Minale

የአፍሪካ ቀንድ ዓለም አቀፍ ማዕከል መሥራቾች ፕሮፌሰር ዶ/ር ፍስሃ ፅዮን መንግሥቱና ዶ/ር ቃለ ወንጌል ምናለ፤ የማዕከሉን ሚናና ሰሞኑን ኢትዮጵያውያንና ግብፃውያን ተመራማሪዎች የሕዳሴ ግድብን አስመልክቶ ማዕከሉ ባሰናዳው የውይይት መድረክ ላይ ስላካሔዷቸው ክርክሮች ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የውይይት መድረ ርዕሰ አጀንዳና ተሳታፊዎች
  • የኢትዮጵያና ግብፅ የዓባይ ወንዝ ተመራማሪዎች የአተያይ ልዩነቶች
  • በልዩነቶች ውስጥ ትብብርን ፍለጋ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service