"አፄ ቴዎድሮስን የማደንቃቸው ዘመነ መሳፍንትን አሸንፈው የኢትዮጵያን አንድነት ያፀኑ ታላቅ መሪ ስለሆኑ ነው" ደራሲና ተርጓሚ ሳህለሥላሴ ብርሃነማርያም

Emperor Tewodros.jpg

Tewodros Holding Audience, Surrounded By Lions. Tewodros Ii, Baptized Theodore Ii C. 1818 To 1868—Emperor Of Ethiopia. From El Mundo En La Mano Published 1875. Credit: Universal History Archive/Universal Images Group via Getty Images

"አሁን ያለንበት ሁኔታ የሚያስታውሰኝ ከአፄ ቴዎድሮስ በፊት የነበረው ዘመነ መሳፍንት መደገምን ነው፤ ከአብዮቱ በኋላ 200 ዓመታት ወደ ኋላ ነው የመለሱን" የሚሉት አንጋፋው ደራሲና ተርጓሚ ሳህለሥላሴ ብርሃነማርያም፤ ከፍተኛ ተነባቢነት ስላገኘው "የሁለት ከተሞች ወግ" ትርጉም መፅሐፋቸውና ሌሎች በርካታ የድርሰትና ትርጉም ሥራዎቻቸው ያወጋሉ።


አንኳሮች
  • "warior King" የአፄ ተዎድሮስ ርዕይና ተፅዕኖዎች
  • ከእንግሊዝ ኤምባሲ ተርጓሚነት የባሕር ማዶ መፅሀፍትን ወደ አማርኛ ቋንቋ የመመለስ የትርጉም ሥራ
  • የኢትዮጵያ ሥነ ፅሁፍ ዕድገት ደረጃና ተግዳሮቶች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service