ሰላም ተገኝና አዳሙ ተፈራ፤የአውስትራሊያ ቀንን የመቀየር አተያይ

Selam and Adam.jpg

Registered Nurse Selam Tegegn (L) and Adamu Tefera (R). Credit: S.Tegegn and A.Tefera

ነርስ ሰላም ተፈራ - በምዕራብ አውስትራሊያ የዘውግ ማኅበረሰባት ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚደንትና አቶ አዳሙ ተፈራ - የቀድሞው የቪክቶሪያ ማኅበረሰብ ማኅበር ፕሬዚደንት፤ ስለ አወዛጋቢው የአውስትራሊያ ቀን ቅየራ አገር አቀፍ ክርክርና ዘንድሮ ሊካሔድ ስለታሰበው የነባር ዜጎች "ድምፅ ለፓርላማ" ሕዝበ ውሳኔ ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች
  • የአውስትራሊያ ቀን
  • ድምፅ ለፓርላማ ሕዝበ ውሳኔ
  • የአውስትራሊያ ነባር ዜጎች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service