"በአፍሪካ የመጀመሪያ የሆነው የኢትዮ-ሰርከስ ማዕከል አንዱ ዓላማ ኢትዮጵያን የሰርከስ መዳረሻ ማድረግ ነው" ሶስና ወጋየሁ

Community

Sosina Wogayehu. Source: S.Wogayehu

ሶስና ወጋየሁ - የኢትዮ-ሰርከስ ኢንተርቴይመንት ማዕከል መሥራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ፤ በእንጦጦ ፓርክ በመገንባት ላይ ስላለው የኢትዮ-ሰርከስ ማዕከል ትልሞችና አገራዊ ሚና፤ እንዲሁም በአውስትራሊያ ለማዕከሉ መገንቢያ እያደረገች ስላሉት ጥረቶች ትናገራለች። በአውስትራሊያና በመላው ዓለም ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ-ኢትዮጵያውያንም የአጋርነት ጥሪ ታሰማለች።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service