"የሴት ልጅ ግርዛት የሰብዓዊ መብቶች መነካት ነው፤ አካላዊና ሥነልቦናዊ ጉዳቶችን ያደርሳል፤ ለእሥራት ይዳርጋል" ወ/ሮ ውዳድ ሳሊም

Wud sbs.jpg

Wudad Salim, Health Promotion Practitioner. Credit: SBS Amharic

ወ/ሮ ውዳድ ሳሊም፤ የሕዝብ ጤና ደህንነት አንቂ፤ ፌብሪዋሪ 6 / ጥር 28 በሉላዊ ደረጃ የልጃገረዶችና ሴቶች ግርዛት ጎጂ ክስተቶችንና ሊወሰዱ ስለሚገቡ ቤተሰባዊ፣ ማኅበረሰባዊና አገራዊ ግብራዊ እርምጃዎችን አስመልክተው ያስገነዝባሉ።


አንኳሮች
  • የሴቶች ግርዛትን አስመልክቶ ሉላዊ ግንዛቤ የማስጨበጥ ፋይዳዎች
  • የሴቶች ግርዛት አውስትራሊያ ውስጥ የሚያስከትለው የእሥር ብይን
  • ድብቅ ግርዛትና መዘዞቹ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service