"የገናን በዓል ስናከብር አገራችን ኢትዮጵያን፣የተሰደዱትን፣መጠለያ አጥተውና ተቸግረው ያሉትን በፀሎት እያሰብን መሆን አለበት"መልአከ ፀሐይ መንግሥቱ

Melake Tsehai Mengistu.jpg

Melake Tsehai Mengistu. Credit: MT.Mengistu

መልአከ ጸሐይ መንግሥቱ ኃይሌ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን የምስራቅ አውስትራሊያና ኒውዚላንድ አገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅና የብሪስበን ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አስተዳዳሪ፤ለአማንያን የበዓለ ልደት መልዕክትና ለመላው ኢትዮጵያውያን መልካም ምኞታቸውን ያስተላልፋሉ። የጥምቀት በዓልም በሜልበርን እንደሚከበር ይገልጣሉ።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service