“ኢትዮጵያ በኢትዮጵያዊነት ልትቆይ የምትችለው በአንድነታችን ነው፤ ከጎሣና ከጎጥ ኢትዮጵያዊነታችንን እናስቀድም” ፍቅረሥላሴ ወግደረስ

PM Fikreselassie Wogderess

Former Ethiopian Prime Minister Fikreselassie Wogderess Source: Tsehai Publishers

የቀድሞው የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር (ከጳጉሜን 5, 1979 - ጥቅምት 29, 1982) ፍቅረሥላሴ ወግደረስ ትናንት ታህሳስ 3, 2013 ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል። “እኛና አብዮቱ” በሚል ርዕስ በፀሐይ አሳታሚ ድርጅት በኩል ስለ 1966ቱ ሕዝባዊ አብዮት ሂደትና ክስመት ከደርግ እስከ ኢሠፓ የነበሩትን የትግል፣ ስኬትና ውድቀት አስመልክተው ለሕትመት ባበቁት መጽሐፋቸው ዙሪያ በጃኑዋሪ 2014 ተነጋግረን ነበር። ሕልፈተ ሕይወታቸውን አስባብ አድርገን ቃለ ምልልሳችንን ደግመን አቅርበናል።



Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service