ጮቄ ኢኮቱሪዝም፤ከተስፋ አስቆራጭ ቢሮክራሲ ፍልሚያ እስከ የዓመቱ ድንቅ የዓለም ቱሪስት መንደርPlay14:26Abiy Alem with his wife and child. Credit: A.Alemኤስ.ቢ.ኤስ አማርኛView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (10.34MB) የኢኮቱሪዝም ባለሙያው ዐቢይ ዓለም ከጀርመናዊት ሚስቱ ጋር አገረ ጀርመን ለቅቆ ጎጃም ጮቄ መንደር ተስፋ ሰንቆ የገባው በሙያው የአካባቢውን አርሶ አደሮች ሊያግዝና ለተፈጥሮ ጥበቃም የድርሻውን ሙያዊ አስተዋፅዖ ለማበርከት ነው። ይሁንና የጠበቀው ዕቅፍ አበባ፣ የተዘረጉ እጆች፣ አማትረው የሚያዩ ዓይኖችና ክፍት ልቦች አልነበሩም። ከቶውንም "የመንግሥት ሥራ አስፈፃሚዎች ይስቁብኝ፣ ያንቋሹሽኝ፣ ይጠየፉኝና ሥሩለት ሳይሆን አትሥሩለት ነበር የሚሉት" ሲል በምሬት ያነሳል። መገባደጃው ላይ በደረስነው 2022 የተባበሩት መንግሥታት የዓለም ቱሪዝም ድርጅት ከአምስት አኅጉራት፣ 18 አገሮች ውስጥ ከ136 መንደሮች መካከል ነቅሶ 32 መንደሮችን 'ድንቅ የቱሪዝም መንደሮች' ብሎ ሰይሟል። ከኢትዮጵያ የኢኮቱሪዝም ባለሙያው ዐቢይ ዓለም ጮቄ ሙሉ ኢኮቱሪዝም መንደር የዓለም ድንቅ የቱሪዝም መንደርን ሞገስ ለመላበስ በቅታለች።አንኳሮችጮቄተስፋ፣ ተግዳሮቶችና የስኬት ጉዞኢኮቱሪዝም ተጨማሪ ያድምጡ"ሕዝብና መንግሥት ከደገፉን ጮቄ ተራራ፣ጉና ተራራና ላሊበላ አቡነ ዮሴፍ እንዲተሳሰሩ ለማድረግ አቅሙና ዕውቀቱ አለን" ዐቢይ ዓለሙShareLatest podcast episodes"የእግር ጉዞው ዓላማ ራቅ ባለው ዓለም የሚኖሩ ወገኖቻችንን በመንፈሳዊ፣ማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ሀገራዊ ጉዳይም እንዲቀራረብ ማድረግ ነው"መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ'አንድ ሀገራዊ ቋንቋን በግልፅ አላሠፈረም፣ ሕገ መንግሥቱን ይቃረናል፣ የሕዝብ መግባባትን ይቀንሳል' የሚል የሰላ ትችት የደረሰበት አጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ፀደቀበአማራ ክልል የዘፈቀደ ጅምላ ታሣሪዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ አሊያም ዓለም አቀፋዊ ዕውቅና ባለው የወንጀል ሕግ ክስ ይመሥረትባቸው ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀየአውስትራሊያ የዋጋ ግሽበት ዝቅ አለ