"ኤምባሲው ተጠናክሮ ሥራውን ከጀመረ ለኢትዮጵያም ለአውስትራሊያም ትልቅ ፋይዳ እንዳለው ነው የምናስበው" አምባሳደር ሃደራ አበራ

AMB and GG.jpg

Mr Hadera Abera Admassu, as the Ambassador of the Federal Democratic Republic of Ethiopia, presented his Letters of Credence to His Excellency David Hurley AC DSC, Governor General of the Commonwealth of Australia, on 27 July 2023. Credit: Ethiopian Embassy in Canberra

ምልሰታዊ ምልከታ 2023፤ በአውስትራሊያ የኢፌዴሪ ልዩ መልክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሰደር ሃደራ አበራ አድማሱ፤ የኢትዮጵያና አውስትራሊያን የ58 ዓመታት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነትና የኢትዮጵያን ኤምባሲ ዳግም ካንብራ ላይ የመክፈት ፋይዳዎችን አንስተው ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የዲፕሎማሲ ዘርፍ አገልግሎት
  • በአውስትራሊያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ዳግም መከፈት
  • የኢትዮጵያና አውስትራሊያ የግንኙነት ደረጃ
  • የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አውስትራሊያ በረራ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service