"የአገር ውስጥ ኢኮኖሚያዊ ችግሮቻችን ከአካባቢያዊና ዓለም አቀፍ ችግሮች ጋር ተወሳስበው 2016 እና 2017ን አስቸጋሪ ሊያደርጉብን ይችላል የሚል ስጋት አለኝ" ዶ/ር ሙሴ

Dr Mussie Delelegn Arega 1.jpg

Mussie Delelegn Arega (PhD), A/Head, Productive Capacities and Sustainable Development Branch, Division for Africa, LDCs and Special Programs, at the United Nations Conference on Trade and Development (UNCTAD). Credit: M.Arega

ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ - በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ የአገር ውስጥ፣ ቀጣናዊና ዓለም አቀፋዊ ግጭቶች በኢትዮጵያ ምጣኔ ሃብት ላይ ያሳደሯቸውን ጉልህ አሉታዊ ተፅዕኖዎች አንስተው ግለ አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች
  • የኢትዮጵያ 2015ምጣኔ ሃብታዊ ምልከታ
  • የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ግጭቶች በምጣኔ ሃብት ላይ ያሳደሯቸውና እያሳደሩ ያሉት አሉታዊ ተፅዕኖዎች
  • የጠቅላላ አገር ውስጥ ምርት በጀት ጉድለት አሳሳቢነት

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service