"የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እንደ ቻይና ግብርናን ውቅያኖስ ኢንዱስትሪን ደሴት ማድረግና በዓመት ከ4 እስከ 5 ሚሊየን ሥራ መፍጠር ይኖርበታል" ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ

gettyimages-1636812624-612x612.jpg

Construction workers build a new structure at the Addis Africa International Convention and Exhibition Center in Addis Ababa, Ethiopia on August 31, 2023. Credit: AMANUEL SILESHI/AFP via Getty Images

"ኢትዮጵያ ውስጥ ከምንም በላይ የፖለቲካ መረጋጋርትና ሰላምየሚገኝበት መፍትሔ በአስቸኳይ መሻት ያስፈልጋል" የሚሉት ዶ/ር ሙሴ ደለለኝ አረጋ - በተባበሩት መንግሥታት የንግድና ልማት ጉባኤ በአፍሪካ መምሪያ የማምረት አቅምና ዘላቂ ልማት ንዑስ መምሪያ ኃላፊ፤ ስለ ሥራ ፈጠራና የግሉ ዘርፍ ሊደርጉለት ስለሚገባው ድጋፍ ያሰረዳሉ።


አንኳሮች
  • ሥራ ፈጠራ
  • ብሪክስና የአሜሪካ ዶላር
  • የግል ባለ ሃብቶች የሙዋዕለ ንዋይ ፍሰት ተሳትፎና አመቺ ፖሊሲ ቀረፃ

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service