"በአሁኑ ወቅት ከስጋት ነፃ የሆነ የኢትዮጵያ ሕዝብ የለም፤ በተለይ በአማራ ሕዝብ ላይ በፖለቲካዊ አስተሳሰቡ ጥቃት የተሰነዘረበት ጊዜ ነው" ዶ/ር ይርጋ ገላው

Yirga Gelaw Woldeyes.jpg

Dr Yirga Gelaw Woldeyes, Senior Lecturer and Multidisciplinary Researcher at Curtin University's Centre for Human Rights Education. Credit: YG.Woldeyes

ዶ/ር ይርጋ ገላው - በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ማዕከል ገዲብ ተመራማሪና መምህር፤ ባለፈው የኢትዮጵያ 2015 የዘመን ቀመር በሰብዓዊ መብቶች ረገድ የተከሰቱ ጥሰቶች፣ ያስከተሏቸው መዘዞችና የማሻሻያ ጥረቶችን በምልሰታዊ ምልከታ ነቅሰው ይናገራሉ።


አንኳሮች
  • የ2015 የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ሬኮርድ ምልከታ
  • የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶችና መዘዞች
  • የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃዎችና መንግሥታዊ ኃላፊነቶች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service