"ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶች በአማራ ሕዝብ ላይ ያለውን የሰብዓዊ መብቶች ጥሰት አስመልክተው በቂ ሪፖርት እያቀረቡ አይደለም" ዶ/ር ይርጋ ገላው

Yirga GWY.jpg

Dr Yirga Gelaw Woldeyes, Senior Lecturer and Multidisciplinary Researcher at Curtin University's Centre for Human Rights Education. Credit: YG.Woldeyes

ዶ/ር ይርጋ ገላው - በከርተን ዩኒቨርሲቲ የሰብዓዊ መብቶች ትምህርት ማዕከል ገዲብ ተመራማሪና መምህር፤ የአገር በቀልና ዓለም አቀፍ ሰብዓዊ መብቶች ድርጅቶችን ሚናና ተቀሳሚ ዓለም አቀፍ ተሞክሮዎችን አሰናስለው አተያያቸውን ያጋራሉ።


አንኳሮች
  • ተቀሳሚ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ጥበቃ ተሞክሮዎችር ይቻላል
  • የአገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ሰብዓዊ ድርጅቶች የተፅዕኖ ደረጃዎችና ፋይዳዎች
  • የሰብዓዊ ድርጅቶች ሚዛናዊነት ትሩፋቶችና የፖለቲካዊና ሰብዓዊ መብቶች ዝንቅ አጀንዳዎች አሉታዊ ገፅታዎች

Share
Follow SBS Amharic

Download our apps
SBS Audio
SBS On Demand

Listen to our podcasts
Independent news and stories connecting you to life in Australia and Amharic-speaking Australians.
Ease into the English language and Australian culture. We make learning English convenient, fun and practical.
Get the latest with our exclusive in-language podcasts on your favourite podcast apps.

Watch on SBS
SBS World News

SBS World News

Take a global view with Australia's most comprehensive world news service