አንኳሮች
- የድርድር ስኬት ምልከታ
- የተደራዳሪዎች ሚና
- ተስፋና ስጋት
“ተደራዳሪዎች ግጭቱ ሁሉንም የሚጎዳ መሆኑን በመቀበል፣ ግጭቱን በመነጋገር መፍታት እንችላለን የሚል በጎ መንፈስን በቀዳሚነት ካስቀመጡ የድርድሩ የመሳካት ዕድል ሰፊ ይሆናል ብዬ አስባለሁ። በጥንቃቄ ከተደማመጡም መልካም ዕድሎች ይኖራሉ።” አቶ ዳባሳ ዋቅጅራ
***
“የችግሩ ምንጭ ፖለቲካው እንደመሆኑ፤ መፍትሔው ያለው ፖለቲካው ላይ ነው።” ዶ/ር ተበጀ ሞላ
***
“የፌዴራሉ መንግሥት የሚፈልገውና በተለይም የአማራ ክልል መንግሥት ፍላጎት የተለያየ ነው። ያ አንድ ሳይሆን፤ የሰላም ዝግጁነት ሳይፈጠር የሰላም ድርድር ለማድረግ ሌላ ችግር ይፈጥራል የሚል ስጋት አለኝ” አቶ ልዑል ፍሰሃ